ንፁህ የመጠጥ ውሃ አቅርቦትን ለማህበረሰቡ ተደራሽ ለማድረግ በተሄደው ርቀት 218 የውሃ ተቋማትን በመገንባት አሁን ባለው ተጨባጭ ሁኔታ የወረዳዋን የውሃ ሽፋን 63% ላይ ማድረስ ተችሏል፡፡